ለ7 ዓመታት ከነበረብኝ የኤች አይ ቪ ኤድስ ነጻ

ወጣት ውዴ ዋለ ትባላለች፡፡ የመጣችው ከስማዳ ወረዳ ቀበሌ 15 ሲሆን ለ7 ዓመት ሙሉ የ H.I.V ኤድስ በሽታ ታማሚ ነበረች፡፡ ወደ ወንቅ እሸት ቅ/ገብርኤል ገዳም  መጥታ ሚያዚያ 8/2009 ዓ.ም ርዕሰ ባሕታውያን ሊቀ አዕላፍ ቆሞስ አባ ዮሐንስ ተስፋ ማርያም  የትንሳኤን በአል ምክንያት በማድረግ ያዘጋጁትን እና ‹‹የሰው ልጆችን ከእስራታቸው  የሚፈታ አጋንንትን [read more] የሚያቃጥል ይሁንልን›› ብለው ባርከው ያቀረቡትን ዝክር ከተመገበች በኋላ ሚያዝያ 9/2009 ዓ.ም ወደ ጢስ አባይ ሂዳ ስትመረመር ለ7 ዓመት ሙሉ በደሟ ውስጥ ከነበረው አስከፊ የ H.I.V ቫይረስ በሽታ ነጻ ተብላ ምስክርነቷን በደስታ ተናግራለች፡፡ [/read]

Leave a Reply